ሶስተኛው የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ወደ ኢትዮጵያ ተላከ

Date: July 15, 2022 Press release ሶስተኛው የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ወደ ኢትዮጵያ ተላከ። ኮቪድ ወረርሽኝን ተከትሎ በተከሰተው የፋብሪካዎች መዘጋት ምክንያት በጣም ተጓቶ የነበረው ሶስተኛው የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን መገጣጠም ተጠናቆ በቂ ፍተሻ ከተደረገለት በኋላ ባለፈው...

የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ለአማራ ክልል መንግስት በስጦታ ተሰጠ

የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ለአማራ ክልል መንግስት በስጦታ ተሰጠ። PRESS RELEASE (Washington DC, United States) ተቀማጭነቱ በአሜሪካ የሆነው ዓለማቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም ማህበር በሰሜን በአሜሪካና በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን በማስተባበር እንዲሁም ከደብረገነት የኢ/ኦ/ተ/ ቤተክርስቲያን (ዋሽንግተን ዲሲ)...

መልካም ዜና – የእንቦጭ ማጨጃ ማሽኑ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ተልኳል::

መልካም ዜና የእንቦጭ ማጨጃ ማሽኑ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ተልኳል:: ጣናን የወረረውን እንቦጭ አረም ለማስወገድ እንዲረዳ 27 ሜ ኪዩብ ባንዴ ማጨድ የሚችል ሁለት ትላልቅ ማጨጃ ማሽኖች እያንዳንዳቸው ከነሙሉ መለዋወጫቸው $172, 970 የአሜሪካን ዶላር በመክፍል በአጠቃላይ...

ወቅታዊ መረጃ

Date: 12 October 2018 ወቅታዊ መረጃ ዓለማቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም ማህበር ወደ ስራ ከገባበት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ብዙ ስራዎችን ከውኗል። ማህበሩ አራት የድጋፍ ስራዎች ላይ በዋናነት ይሰራል – የአረሙን ባህርያትና ስርጭት ለማወቅ የሚረዱ...