


የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ለአማራ ክልል መንግስት በስጦታ ተሰጠ
የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ለአማራ ክልል መንግስት በስጦታ ተሰጠ። PRESS RELEASE (Washington DC, United States) ተቀማጭነቱ በአሜሪካ የሆነው ዓለማቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም ማህበር በሰሜን በአሜሪካና በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን በማስተባበር እንዲሁም ከደብረገነት የኢ/ኦ/ተ/ ቤተክርስቲያን (ዋሽንግተን ዲሲ)...

Satellite images – Water hyacinth (emboch) expansion between 2017 and 2020
Here our Scientific Team compiled satellite images of the northeastern part of Lake Tana to show the monthly trend of water hyacinth (emboch) expansion between 2017 and 2020. >> Satellite images – Water hyacinth...

መልካም ዜና – የእንቦጭ ማጨጃ ማሽኑ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ተልኳል::
መልካም ዜና የእንቦጭ ማጨጃ ማሽኑ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ተልኳል:: ጣናን የወረረውን እንቦጭ አረም ለማስወገድ እንዲረዳ 27 ሜ ኪዩብ ባንዴ ማጨድ የሚችል ሁለት ትላልቅ ማጨጃ ማሽኖች እያንዳንዳቸው ከነሙሉ መለዋወጫቸው $172, 970 የአሜሪካን ዶላር በመክፍል በአጠቃላይ...

ክፍል-2 የጣና ሀይቅ እምቦጭ አረምን ለማጥፋት ሀገራዊ ትኩረት አልተሰጠውም። ቆይታ ከዶ/ር ሰለሞን ክብረት ጋር GCLTR

ዶ/ር ይሁን ድሌ – የGCLTR የሳይንስ ቡድን መሪ – Organizational Structure Discussion
በቅርቡ በክልሉ ምክርቤት ጸድቆ ራሱን ችሎ እንዲቋቋም የተወሰነውን አዲሱን የጣና ተቋም መዋቅር (organizational structure) ለመቅረጽ ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፤ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከዓለም አቀፉ ጣናን መልሶ ማቋቋም ማህበር የተውጣጡ ምሁራን እየመከሩ ነው። መዋቅሩ የጣናን ስነምህዳር ሊንከባከብና...

Spatial Distribution of Water Hyacinth Around Lake Tana in April 2018 vs 2019
The length of the shoreline infested with water hyacinth increased in the northeast shore of Lake Tana this year (April 2019) compared to the same period of last year (April 2018). Putting in place...

Aquamarine Harvester Model H9-905- Machine Manufacturing Update 2
ወቅታዊ መረጃ ስለመስጠት አለም ዓቀፍ የጣና መልሶ ማቋቋም ማህበር ጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለማስወገድ ከተቋቋምበት ጊዜ አንስቶ የተቀናጀ ተግባር ስናከናውን መቆየታችን ይታወሳል፡፡ ቀደም ሲል ከለገስነው የአረም ማስወገጃ ማሽን በተጨማሪ በተለያዩ የአሜሪካና የአውሮፓ...

Aquamarine Harvester Model H9-905- Machine Manufacturing Update
በቅርቡ ያዘዝናቸው ሁለት ትላልቅ የአረም ማጨጃ ማሽኖች ግንባታቸው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ነው። የማሽኖቹ ግንባታ በሚቀጥለው ወር ተጠናቆ በኢትዮጵያ መርከቦች ድርጅት ካርጎ ይጫናሉ። ጣና አሁንም ዘለቄታዊ ትኩረትን ይሻል!

IMPLEMENTATION GUIDELINE ON USE OF NEOCHETINA WEEVILS FOR WATER HYACINTH CONTROL AROUND LAKE TANA
Acknowledgement This guideline is prepared by the Biocontrol Technical Committee (Dr. Wassie Anteneh and Dr. Getachew Beneberu from Bahirdar University; Ato Belste Fetene and Ato Mezgebu Dagnew from Amhara Regional Environment, Forest and Wildlife...